(ዎላይታ ሶዶ መስከረም 25/2016 ዓ.ም ) መስተዳድር ምክር ቤቱ በትላንትናው እለት ባካሄደው 2ኛ መደበኛ ስብሰባው የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ማቋቋሚያ ደንብ፣ የክልሉ ፀጥታ ምክር ቤት ለማቋቋም ለማደራጀትና የአሰራር ስርዓት ለመወሰን የወጣ ደንብ እና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። Share this:FacebookXTelegramEmailMoreWhatsAppLinkedInPrintLike this:Like Loading... Previous Post "አዲስ ዕሳቤ ፣ በአዲስ ክልል ወደ አዲስ ምዕራፍ" በሚል መሪ ቃል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት አጠቃላይ የክልል አመራር መድረክ በዎላይታ ሶዶ ተካሄደ Next Post ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ!
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ በይፋ አስጀመሩ September 6, 2024
“ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ ጤናን የሁሉም ማህበራዊ ኃላፊነት በማድረግ በልዩ ትኩረት ሊሰራ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ September 5, 2024