Eden Nigussie

Eden Nigussie

በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተደረጉ ጥረቶች በህብረተሰቡ ግንባር ቀደም ተሳትፎ አበረታች ውጤት ማግኘት ተችሏል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት የ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ክልላዊ የትምህርት ሴክተር ጉባኤ በኦሪ ዞን ጂንካ ከተማ ተካህዷል፡፡   ”ትምህርት ለትውልድ ግንባታ ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው ጉባኤው፤ የበጀት ዓመቱ ያለፉ ዘጠኝ ወራት የትምህርት ዘርፍ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…

በክልሉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ በማጠናከር እና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎና ተኪ ምርቶች በማሳደግ ከዘርፉ የሚገኝ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማላቅ በትኩረት በመሰራት ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ የተዘጋጀ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ ተገኝተው እንደገለፁት፤ በክልሉ በርካታ ፀጋዎች ቢኖሩም ባለው ፀጋ ልክ በመስራት ኢኮኖሚያዊ…

ተሻሽሎ የተዘጋጀው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ሀገራዊ አቅምን ተጠቅሞ ግብርናን ለማዘመንና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ ወሳኝ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በግብርና ሚንስቴር አዘጋጅነት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2016 ዓ.ም የፀደቀው አዲሱን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መድረኩ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲውን በአግባቡ ለማስፈፀምና ትግበራውን ውጤታማ ለማድረግ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ወረሃ መጋቢት የለዉጥ ችቦ የተለኮሰበት፣ ፍሬያማ የሰባት ዓመት ጉዞ የተጀመረበት፣ በርካታ የዉስጥ እና የዉጪ ፈተናዎችን ለጥንካሬያችን ግብዓት ያደረግንበት፣ መጋቢታዊያንን በመዘከር…

ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ የምርት ወቅትን አስመልክቶ ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በክልላችን በ2016/17 የመኽር እርሻ ማስመዝገብ የቻልነውን አመርቂ ውጤት፤ በተያዘው የበልግ አዝመራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ!  ዒድ አል ፈጥር ሕዝበ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ አምባሳደሩ እና ቡድናቸው ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀው ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ…

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከክልሉ መንግስት ጋር በመቀናጀት የህዝቡን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባቸዋል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም ምስረታ በአርባ ምንጭ ዩንቨርሲቲ የተካሄደ ሲሆን፤ በጉባኤው በክልሉ መንግስትና እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም በይፋ ተመስርቷል። በመድረኩ ተገኝተው…

አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነትና ከህዝብ የተቀበለውን አደራ በአግባቡ በመወጣት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ማዕከል አድርጎ በተዘጋጀው፤ ክልል አቀፍ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድ ላይ ያተኮረ የአመራር የዉይይት መድረክ ተገኝተው መልዕክት ማስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፡- አመራሩ በጉባኤው የተቀበለውን ታላቅ የህዝብ አደራና…