Eden Nigussie

Eden Nigussie

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ129ኛው የአድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለ129ኛው የአድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- እንኳን ለ129ኛው የአድዋ ድል በዓል መታሰቢያ ቀን በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ!  አድዋ መላው ኢትዮጵያዊያን ስለ ሀገር ክብርና ሉዓላዊነት በላቀ የሀገር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለመከላከያ ሚንስቴር ከፈተኛ መኮንኖች እና ጄነራሎች እውቅና ሰጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የሰላምና ፀጥታ ሰራዎች የተለያየ ድጋፍና እገዛ ሲያደርጉ ለቆዩ የመከላከያ ሚንስቴር ከፍተኛ መኮንኖች እና ጄነራሎች በጽ/ቤታቸው እውቅና ሰጥተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዕውቅና አሰጣጥ መርሃግብሩ ጀነራል መኮንኖቹ በክልሉ የፀጥታ ስራ የተለያዩ እገዛዎችን በማድረግ ከፍተኛ አስተዋጾኦ ማበርከታቸውን ገልፀዋል። የክልሉ…

የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልክታቸው፡- በክልላችን ቀዳሚ የትኩረት መስክ በሆነው ግብርና የቴክኖሎጂና ግብዓት አጠቃቀምን በማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ አሰራሮችን በማላመድ ዘርፉን…

“በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ያስቀመጣጫቸው አቅጣጫዎችን በአግባቡ ከመተግበር ጋር በተያያዘ በክልሉ በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   ፓርቲያችን ብልፅግና በ2ኛ ታሪካዊ መደበኛ…

እንደ “ዎና” ያሉ የጎላ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸው ባህላዊ እሴቶች ጠብቆ የህዝቦች አንድነትን ለማጠናከር እና ያሉ ፀጋዎችን ተጠቅሞ ምርታማነትን በማሳደግ ተረጂነትን ታሪክ ለማድረግ መጠቀም ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ዎናንካ አያና” የቡርጂ ብሄረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዋናንካ አያና” በዓል “የዎና በዓል ለሰላም፤ ለአብሮነት እና ለብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በቡርጂ ዞን፤ በሶያማ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የዎናን በዓል ከመላው የቡርጂ ማህበረሰብ ጋር በአንድነትና…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዮያ ቡርጄ!  ዮያ ዳሾ!  ዮያ ጉል ጉባ! ባጋ ዳንሳሽን፤ ዎናን’ካ አያናጋ ዳቃሳንችንኩ እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን አደረሰን! ታታሪነት…

“ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የፈጠረውን ምቹ  ሁኔታ ተጠቅሞ ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የውስጥ አቅምን ለማሳደግና ለህዝብ የልማት ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “ቃልን ወደ ባህል፤ ፀጋን ወደ ገቢ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የተዘጋጀ ክልላዊ የታክስ ንቅናቄ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድሩ፥  ክልሉ በዕቅድ ባስቀመጠው ልክ ገቢ መሰብሰብ ባለመቻሉ የበጀት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶች በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ አጽድቋል። በዚህ መሰረት:- 1ኛ.ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ኃላፊ 2ኛ.አቶ ተፈሪ አባተ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ዶክተር አበባየሁ ታደሰ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊና የጂንካ ክላስት…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት…