Eden Nigussie

Eden Nigussie

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1ኛ ዓመት ምሥረታ አደረሰን! አደረሳችሁ! ነሐሴ 13 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድ ጀምበር ከ4 ሺህ 5 መቶ በላይ በቶችን ለአቅመ ደካሞችና አረጋዊያን መገንባትና ማደስ ተችሏል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 ዓ.ም የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ ተጀምሮ፤ በሁሉም የክልሉ ማዕከላት በተካናወኑ መርሃ-ግብሮች በልዩ ትኩረት ወደ ስራ መገባቱ ይታወሳል፡፡ ፍፁም ሰው ተኮር በሆነው መርሃግብሩ፤…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በድሬዳዋ በእሳት አደጋ ምክንያት የተጎዱ ወገኖችን ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የ6 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በድሬዳዋ ከተማ በተለመዶው አሸዋ ገበያ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በቅርቡ በደረሰ የእሳት አደጋ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የ6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በድሬዳዋ ከተማ በነበራቸው የስራ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ15ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በአርባምንጭ ከተማ ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባው ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር ተያይዞ በመታየት ላይ ባለው ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ፤ በክልሉ የአደጋ ስጋት ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በተለያዩ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች ላይ በጥልቀት በመመከርና በመወያየት ውሳኔ…

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኢንቨስትመንት አቅም ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት  ጋር  በአርባምንጭ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ የክልሉ መንግስት የክልሉን ዕድገት እና ልማት ለማፋጠን ልዩ ትኩረት ካደረገባቸው ዘርፎች አንዱ የኢንቨስትመንት ዘርፍ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ…

የክህሎት መር ስራ ዕድል ፈጠራ የዘላቂ ልማት እና የሠላም ዋስትና ማረጋገጫ መሆኑን በመገንዘብ ሁሉም ባለድርሻ አካል ለዉጤታማነቱ ተቀናጅቶ በቁርጠኝነት መስራት ይገባዋል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኢንተርፕራይዞች ልማት እና የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ “የክህሎት መር ስራ ዕድል ፈጠራ ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ ቃል የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ 2017 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል።   መድረኩ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የካዎ ኮይሻ ወረዳ የመሬት ናዳ አደጋ ተጎጂዎችን ለመደገፍ ከወላይታ ዞን ጋር በቅርበት በመስራት ላይ ይገኛል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን በካዎ ኮይሻ ወረዳ የተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ተከትሎ ለአደጋው ተጎጂዎች አስፈላጊውን ድጋፍ የማድረግ ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከወላይታ ዞን አስተዳደር ጋር በቅርበት በመስራት…

“የህዝብ ጥያቄን በብቃትና በጥራት መመለስ እና ጠንካራ መንግስትና ሀገር መፍጠር የሚቻለው ፍትሃዊና ተአማኒ ገቢን በአግባቡ ሰብስቦ ልማት ላይ ማዋል ሲቻል ነው”-  ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም፣ የ 2017 በጀት ዓመት ዕቅድ እና የታክስ ህጎች ትዉዉቅ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል።    መድረኩ በክልሉ በጎፋ እና በወላይታ ዞኖች በደረሱ ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋዎች ህይወታቸው ላጡ ወገኖች…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን በካዎ ኮይሻ ወረዳ በተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን በስፍራው ተገኝተው አፅናኑ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ በካዎ ኮይሻ ወረዳ ጤፓ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በስፍራው በመገኘት አጽናንተዋል።  በክልሉ ወላይታ ዞን በካዎ ኮይሻ ወረዳ የተከሰተው የመሬት ናዳ አደጋ በሰው ህይወት እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። ርዕሰ…

ለጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተጎጂዎች እሰካሁን 92 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና ከ118 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ መደረጉ የታወቀ ሲሆን ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠይቋል   

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ ተጎጂዎችን ለመደገፍ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን ጨምሮ በተለይ መላ ኢትዮጵያዊያን እያደረጉ ባሉት ርብርብ ለአደጋው ተጎጂዎች አስፈላጊ የስብዓዊ ድጋፎችን በአግባቡ ማቅረብ ተችሏል፡፡     ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተጎጂዎችን የመደገፍና በዘላቂነት የማቋቋም…