Category Latest news

ጥላቻን በፍቅር፤ ጥርጣሬን በእምነት በመቀየር የህዝብ ለህዝብ ትስስራችንን ይበልጥ አጠናክረን ለክልላችን ዕድገት እና ለህዝባችን ሁለንተናዊ የጋራ ተጠቃሚነት ሊንረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡     የክብረ በዓሉ አካል የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል ርዕስ የክልሉን ምስረታ ሂደት እና…

ፈጣሪን አስቀድመን በሕዝባችን ብርታት እና በአመራሩ ቁርጠኛነት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ጠንካራ ክልል መመስረት ችለናል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡   በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድሩ በጎነትና ይቅር ባይነትን ሰንቀን፤ በፈጣሪ ዕርዳታ ክልሉን መስርተን…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በክልሉ ሕዝቦች ነፃ ፍላጎትና ይሁንታ ፍጹም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ ህዝበ ውሳኔ ነሐሴ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን የመደገፍ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎች በትኩረት በማከናወን ላይ ይገኛል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢፕድ ጋር በነበራቸው ሰፋ ያለ ቆይታ የክልሉ መንግስት በመሬት ናዳና በጎርፍ አደጋ ምክንያት የተፈናቀሉ 19ሺ 847 ዜጎችን የመደገፍ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎችን በማከናወን ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በዚህ ክረምት ወቅት በተለያዩ አካባቢዎች የደረሱ የመሬት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በአንድ ጀንበር ተከላ ለተመዘገበው አስደናቂ ስኬት ለመላው የክልሉ ህዝብ ምስጋና አቅርበዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በዛሬው ዕለት በተከናወነው የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ፤ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ መትከል መቻሉን በመግለፅ ለመላው የክልሉ ህዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክተቻው…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብር 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ64 ሚሊዮን በላይ ችግኝ በመትከል አዲስ ታሪክ ማስመዝገብ ተችሏል

“የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ተገኝተው አሻራቸውን በማኖር በይፋ ያስጀምሩት ሲሆን፤ ተከላው በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በአመራሩ አስተባባሪነት እና በህዝቡ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረንጓዴ አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብርን በይፋ አስጀምረዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ጋልቻ ቃራ ቀበሌ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በይፋ አስጀምረዋል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት…

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ እና ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አከናወኑ

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጎፋ ዞን፤ በዴንባ ጎፋ ወረዳ የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አካል ችግኝ…

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በጎፋ ተገኝተው በአደጋው የተጎዱ ወገኖችን በማፅናናት ፓርቲው ተጎጂዎችን ለማቋቋም ያደረገውን የ20 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አስረክበዋል

በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የፓርቲው ከፍተኛ የአመራሮች ልዑክ በጎፋ ዞን በደረሰው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን በማፅናናት የ20 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።    ድጋፉን…

በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” ኢንሼቲቭ ከኅብረተሰቡ በተሰበሰበ ሀብት የታተሙ መፅሐፍት ሥርጭት ተጀመረ

በርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ ሃሳብ ጠንሳሽነት ከሚያዝያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ በቆዬው ለመፅሐፍ ህትመት የሚሆን ሀብት የማሰባሰብ ዘመቻ በተሰበሰበ የገንዘብ ድጋፍ የታተሙ መፅሐፍት ሥርጭት ተጀመረ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተገኙበት የሥርጭት ማስጀመሪያ…