የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን መንግስት የ2016 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2017 ጠቋሚ ዕቅድ ተወያይቶ አፅደቀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት በ6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤው ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ባቀረቡት የክልሉ መንግስት የ2016 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም ላይ ተወያይቷል። በውይይቱ ርዕሰ መስተዳድሩ ባቀረቡት የክልሉ መንግስት የ2016 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም…