Category Latest news

“የተደራጀ ቅንጅታዊ አሰራርን በቋሚነት በመዘርጋት የመሰረተ ልማት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታትና የህዝባችንን ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“የተደራጀ ቅንጅታዊ አሰራርን በቋሚነት በመዘርጋት የመሰረተ ልማት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታትና የህዝባችንን ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የመሰረተ ልማት አቅርቦት፣ ተደራሽነት እና አስተዳደር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወላይታ ሶዶ ከተማ የተካሄደው የምክክር መድረክ ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችን…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ዘጠኝ ረቂቅ ደንቦች፤ አንድ ፖሊሲ እና ሁለት አዋጆች ላይ በጥልቀት በመምከርና በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በቀረቡ ረቂቅ ደንቦች ላይ ሲሆን እነዚህም፡- *…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከሃይማኖት አባቶች፣  ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከተፅኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር ተወያዩ

“አባቶች ክልሉን የሰላምና የመቻቻል ተምሳሌት የማድረግ ታሪካዊ ኃላፊነት አለባችሁ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የአባቶች ሚና ለተዋበ ጠንካራ የህዝቦች አንድነት” በሚል መሪ ቃል ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከተፅዕኖ ፈጣሪ ገለሰቦች ጋር የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመካሄድ ይገኛል። የውይይት መድረኩን…

በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልሎች ቀጠናዊ የሠላምና ፀጥታ ዙሪያ በአርባምንጭ ከተማ ምክክር ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ፣ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ እና በመከላከያ ሚኒስትር የደቡብ እዝ አዛዥ ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ቀጠናዊ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ የጋራ ምክክር በአርባምንጭ ከተማ…

ክልላዊ የሀብት አስተዳደር እና የገቢ አሰባሰብ ስራዎች ልዩ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ ተካሄደ

“ፀጋዎቻችንን አሟጠን በመሰብሰብ አስተማማኝ የፋይናንስ አቅም እንፈጥራለን፣ የክልላችንን ብልፅግና እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ሃሳብ ክልላዊ የ2016 በጀት ዓመት የሀብት አስተዳደርና የገቢ አሰባሰብ ስራዎች ልዩ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መድረኩ የገቢ አሰባሰብ አቅማችን ያለበትን ደረጃ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክልላዊ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በአርባምንጭ ከተማ አስጀመሩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል በክልሉ አርባ ምንጭ ማዕከል የክረምት በጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል። ክልላዊ የክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብሩን በአርባ ምንጭ ከተማ በተለምዶ 03 ቀበሌ በመገኘት ያስጀመሩት ርዕሰ መስተዳድሩ እርስ በርስ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በአርባ ምንጭ ከተማ እያስገነባ የሚገኘውን የአረጋዊያን ማዕከል ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት በጎ ማሰብና በጎ መስራት ለራስ መሆኑን ገልጸው ሁሉም ሰው አቅሙ በፈቀደ መጠን በበጎ ተግባራት ላይ በመሳተፍ የተሻለ ማህበረሰብን ለመገንባት የድርሻውን ላበረክት እንደሚገባ ተናግረዋል። በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ይህን በመሰለ የማህበራዊ ቀውስን ለመቀነስ የሚረዳ ታላቅ ተግባር ላይ ሀብታቸውን፤…

“ክልሉ ለአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ያለውን እምቅ አቅም ተጠቅሞ ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ በመስራት ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በኢትዮጲያ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የውጭ ምርትን 85 በመቶ በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑ ይታወቀል፡፡ የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት በክልሉ ፈጣን ዕድገት በማስመዘገብ ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት ከዳረገባቸው የልማት ዘርፎች አንዱ የኢንዱስትሪው ዘርፍ ነው፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ…

የክልሉ መንግስት ለ1 ሺህ 455 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 455 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ የክልሉ መንግስት የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 1 ሺህ 455 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡ ርዕሰ…

“ለአንድ ወር በሚቆየው መፅሐፍ የመለገስና የማሰባሰብ ዘመቻ ላይ ሁሉም በንቃት በመሳተፍ በክልሉ የጋጠመንን የመፅሃፍት እጥረት በማቃለለ አጋርነታችሁን እንድታሳዩ ጥሪ አስተላልፋለሁ “ርዕሰመስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሀሳብ አመንጪነት እየተካሄደ የሚገኘው አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ የመፅሀፍ የማሰባሰብና የመለገስ መርሃ ግብሩ በመካሄድ ላይ ነው ። በመርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለአንድ ወር በሚቆየዉ መፅሐፍ የማሰባሰብና የመለገስ ዘመቻ ላይ ሁሉም በንቃት በመሳተፍ በክልሉ በየደረጃዉ በሚገኙ…