Category Press Statements

Press Statements

ከኦሞ ወንዝ ሙላት ጋር ተያይዞ በዳሰነች ወረዳና በአካባቢው በክረምት ወቅት በተደጋጋሚ የሚከሰት የጎርፍ አደጋ በጥናት ላይ በተመሰረተ አግባብ በዘላቂነት ለመፍታት ይሰራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን በዳሰነች ወረዳ ከኦሞ ወንዝ ሙላት ጋር ተያይዞ የተከሰተ የጎርፍ አደጋ በአካል ተገኝተው የተመለከቱ ሲሆን፤ በአደጋው ዙሪያ በኦሞራቴ ከተማ ከአካባቢው ህብረተሰብ ተወካዮች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይት መድረኩ የኦሞ…

ጥላቻን በፍቅር፤ ጥርጣሬን በእምነት በመቀየር የህዝብ ለህዝብ ትስስራችንን ይበልጥ አጠናክረን ለክልላችን ዕድገት እና ለህዝባችን ሁለንተናዊ የጋራ ተጠቃሚነት ሊንረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡     የክብረ በዓሉ አካል የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል ርዕስ የክልሉን ምስረታ ሂደት እና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን የመደገፍ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎች በትኩረት በማከናወን ላይ ይገኛል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢፕድ ጋር በነበራቸው ሰፋ ያለ ቆይታ የክልሉ መንግስት በመሬት ናዳና በጎርፍ አደጋ ምክንያት የተፈናቀሉ 19ሺ 847 ዜጎችን የመደገፍ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎችን በማከናወን ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በዚህ ክረምት ወቅት በተለያዩ አካባቢዎች የደረሱ የመሬት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በአንድ ጀንበር ተከላ ለተመዘገበው አስደናቂ ስኬት ለመላው የክልሉ ህዝብ ምስጋና አቅርበዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በዛሬው ዕለት በተከናወነው የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ፤ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ መትከል መቻሉን በመግለፅ ለመላው የክልሉ ህዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክተቻው…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብር 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ64 ሚሊዮን በላይ ችግኝ በመትከል አዲስ ታሪክ ማስመዝገብ ተችሏል

“የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ተገኝተው አሻራቸውን በማኖር በይፋ ያስጀምሩት ሲሆን፤ ተከላው በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በአመራሩ አስተባባሪነት እና በህዝቡ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረንጓዴ አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብርን በይፋ አስጀምረዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ጋልቻ ቃራ ቀበሌ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በይፋ አስጀምረዋል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት…

በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” ኢንሼቲቭ ከኅብረተሰቡ በተሰበሰበ ሀብት የታተሙ መፅሐፍት ሥርጭት ተጀመረ

በርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ ሃሳብ ጠንሳሽነት ከሚያዝያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል “አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ” በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ በቆዬው ለመፅሐፍ ህትመት የሚሆን ሀብት የማሰባሰብ ዘመቻ በተሰበሰበ የገንዘብ ድጋፍ የታተሙ መፅሐፍት ሥርጭት ተጀመረ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተገኙበት የሥርጭት ማስጀመሪያ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1ኛ ዓመት ምሥረታ አደረሰን! አደረሳችሁ! ነሐሴ 13 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድ ጀምበር ከ4 ሺህ 5 መቶ በላይ በቶችን ለአቅመ ደካሞችና አረጋዊያን መገንባትና ማደስ ተችሏል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 ዓ.ም የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ ተጀምሮ፤ በሁሉም የክልሉ ማዕከላት በተካናወኑ መርሃ-ግብሮች በልዩ ትኩረት ወደ ስራ መገባቱ ይታወሳል፡፡ ፍፁም ሰው ተኮር በሆነው መርሃግብሩ፤…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ15ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በአርባምንጭ ከተማ ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባው ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ጋር ተያይዞ በመታየት ላይ ባለው ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ፤ በክልሉ የአደጋ ስጋት ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በተለያዩ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች ላይ በጥልቀት በመመከርና በመወያየት ውሳኔ…