ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…