Category Press Statements

Press Statements

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር በበይነ መረብ ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት በማስገባት ለአገልግሎት ማዋል በሚቻልበት አግባበብ ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ ምዕት አመት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ…

ተሻሽሎ የተዘጋጀው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ሀገራዊ አቅምን ተጠቅሞ ግብርናን ለማዘመንና ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጂነት ለመላቀቅ ወሳኝ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በግብርና ሚንስቴር አዘጋጅነት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2016 ዓ.ም የፀደቀው አዲሱን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መድረኩ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲውን በአግባቡ ለማስፈፀምና ትግበራውን ውጤታማ ለማድረግ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለታሪካዊው የመጋቢት 24 ሰባተኛ ዓመት ሀገራዊ ለውጥ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ወረሃ መጋቢት የለዉጥ ችቦ የተለኮሰበት፣ ፍሬያማ የሰባት ዓመት ጉዞ የተጀመረበት፣ በርካታ የዉስጥ እና የዉጪ ፈተናዎችን ለጥንካሬያችን ግብዓት ያደረግንበት፣ መጋቢታዊያንን በመዘከር…

ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ የምርት ወቅትን አስመልክቶ ተገቢውን ትኩረት ለበልግ አዝመራ ስራዎች በመስጠት ላስቀመጥናቸው የምርት ዘመኑ ግቦች ስኬት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በክልላችን በ2016/17 የመኽር እርሻ ማስመዝገብ የቻልነውን አመርቂ ውጤት፤ በተያዘው የበልግ አዝመራ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ተወያዩ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ አምባሳደሩ እና ቡድናቸው ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀው ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና ቻይና ከግማሽ…

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከክልሉ መንግስት ጋር በመቀናጀት የህዝቡን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባቸዋል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም ምስረታ በአርባ ምንጭ ዩንቨርሲቲ የተካሄደ ሲሆን፤ በጉባኤው በክልሉ መንግስትና እና በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም በይፋ ተመስርቷል። በመድረኩ ተገኝተው…

አመራሩ የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነትና ከህዝብ የተቀበለውን አደራ በአግባቡ በመወጣት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ማዕከል አድርጎ በተዘጋጀው፤ ክልል አቀፍ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድ ላይ ያተኮረ የአመራር የዉይይት መድረክ ተገኝተው መልዕክት ማስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፡- አመራሩ በጉባኤው የተቀበለውን ታላቅ የህዝብ አደራና…

“አመራሩ እስከታችኛው መዋቅር ወርዶ ተግባራትን በመምራት ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነትን ዕውን ለማድረግና የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ጠንክሮ መስራት ይገባዋል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ ያተኮረ የቀጣይ 90 ቀናት የመንግስትና የፓርቲ ሥራዎች ዕቅድና ቀጣይ አቅጣጫዎች የተመለከተ የአመራሮች የውይይት መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ…

የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የምግብና ስርዕተ ምግብ ዋስትናና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልክታቸው፡- በክልላችን ቀዳሚ የትኩረት መስክ በሆነው ግብርና የቴክኖሎጂና ግብዓት አጠቃቀምን በማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ አሰራሮችን በማላመድ ዘርፉን…

“በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ያስቀመጣጫቸው አቅጣጫዎችን በአግባቡ ከመተግበር ጋር በተያያዘ በክልሉ በየደረጃው ያለው አመራር የለውጥ መሪ ሊሆን ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   ፓርቲያችን ብልፅግና በ2ኛ ታሪካዊ መደበኛ…