Category Press Statements

Press Statements

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለቡርጂ ብሔረሰብ የምስጋናና የዘመን መለወጫ የ “ዎናንካ አያና” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዮያ ቡርጄ!  ዮያ ዳሾ!  ዮያ ጉል ጉባ! ባጋ ዳንሳሽን፤ ዎናን’ካ አያናጋ ዳቃሳንችንኩ እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን አደረሰን! ታታሪነት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶች በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ አጽድቋል። በዚህ መሰረት:- 1ኛ.ዶ/ር አበባየሁ ታደሰ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ኃላፊ 2ኛ.አቶ ተፈሪ አባተ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ዶክተር አበባየሁ ታደሰ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊና የጂንካ ክላስት…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሆነዉ ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል፡፡ በዚህ መሰረት፡- የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት…

የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ያቀረቡትን የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል። በዚህም መሰረት የተከበሩ አቶ አለማየሁ ባውዴ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት በ4ኛ መደበኛ ጉባኤው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አፀደቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የቀረቡለትን ስድስት አዋጆች እና አንድ ፖሊሲ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። እነዚህም፡- 1- የክልሉን የሪጅዮ ፖሊስ ከተሞች ለማደራጀት የወጣ አዋጅ፤ 2-…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት አቀረቡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን መንግስት የ2017 በጀት አመት የግማሽ አመት ዕቅድ አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱና የአደጋ ስጋት ያለባቸው ወገኖችን በዘላቂነት የማቋቋም ሥራው ያለበትን ደረጃ ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ እና የአደጋ ስጋት ያለባቸው ወገኖችን በዘላቂነት የማቋቋም ሥራው ያለበትን ደረጃ ጎበኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት፣ የክልሉ መንግስት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም እና የአደጋ ስጋት ያለባቸውን ከአደጋ ስጋት…

በክልሉ በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ክልላዊ የተራራ ልማት ኢንሼቲቪ 4350 ሄ/ር የሚሸፍን የተራቆቱ ተራሮች መልሶ የማልማት ሥራ በመከናወን ላይ ይገኛል    

በአለማችን ከከፍተኛ የደን ሽፋን መመናመን፤ ከተጥሮ ሀብት አያያዝ እና ሌሎች በርካታ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ የሰው ልጅ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ እና በተፈጥሮ አደጋዎች እየተፈተነ ይገኛል፡፡ በዚህ ረገድ የደቡብ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓደ ልማት ስራዎች ልዩ ትኩረት…

የርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መልዕክት

ባለፉት አራት ቀናት የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ፤ ክልላችንን የሰላም፤ የመቻቻል እና የብልጽግና ተምሳሌት የማድረግ ራዕያችን ስኬት፤ የጀመርናቸውን ዘርፈ ብዙ የሰላም፤ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን በላቀ አፈጻጸም ከግብ በማድረስ የህዝባችንን ፍትሀዊ…