የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጎፋ ዞን የደረሰውን አደጋ ተከትሎ ለ3 ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሐዘን አወጀ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን፣ ጎፋ ወረዳ፣ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ ሕይወታቸው ላለፉ ዜጎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ3 ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሐዘን አውጇል። የውሳኔው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ…