Category Press Statements

Press Statements

እንኳን ለዲሽታ ግና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ!

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዲሽታ ጊና፡- የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- ዲሽታ ጊና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ፤ በብሄሩ የጊዜ…

19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል እጅግ በደመቀና ባማረ ሁኔታ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርባ ምንጭ ከተማ ተከብሮ በስኬት ተጠናቋል

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል በኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት በውቢቷ አርባምንጭ ከተማ ጅግ በደመቀ እና ባማረ ሁኔታ በስኬት ተክብሯል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ ክብረ በዓሉን የማዘጋጀት ኃላፊነት ከተሰጠው ጊዜ ጀምሮ፤ በክልሉ ርዕሰ…

‘ኢትዮጵያዊነት’ በኅብረብሔራዊቷ ደቡብ ኢትዮጵያ ይበልጥ ደምቆ ሊከበር ቀናት ቀርተዋል!

ከአመት በፊት ጅግጅጋ ላይ ቀዳሚ የብዝኃ ህዝቦች የጋራ ቤት በሆነችው ኅብራዊቷ ክልላችን ሊከበር፤ ቀነ ቀጠሮ የተያዘለት 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል እነሆ ጊዜው ደርሶ በውቢቷ አርባ ምንጭ በልዩ ድምቀት ሊከበር ከጫፍ ደርሷል፡፡ “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የገጠር መንደሮች በአማራጭ ኢነርጂ የመብራት ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ጋር ተፈራረሙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ማዕድንና ኢነርጅ ዘርፍ፤ በተለይም የገጠሩን ህብረተሰብ በአማራጭ የኢነርጂ ኃይል የመብራት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ የልማት ትብብር ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር  በአርባ ምንጭ ከተማ በመወያየት የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡  ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ቻይና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ      

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት፤ ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ18ኛ መደበኛ ስብሰባው በመንግስት ሰራተኞች የደምወዝ ማሻሻያ መመሪያ፣ የልማት ተነሺዎች ምትክ መሬት ማስተላለፍ፣ 19ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እና ሀገራዊ ኩነቶች!  

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በክልሉ ሕዝቦች ነፃ ፍላጎትና ይሁንታ ከተመሠረተ የአንድ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረ ሲሆን፤ የክልሉ የአንድ ዓመት ጉዞ ለፈተናዎች ያልተበገረ ብቻ ሳይሆን በበርካታ ስኬቶች የታጀበ ነው፡፡     ብዝኅነትና ህብረ-ብሔራዊነት መለያው የሆነው ክልሉ፤ የክልሉን ህዝቦች አብሮ የመልማት የጋራ ህልም ዕውን ማድረግ በሚያስችል…

የደቡብ ኢትዮጰያ ክልል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በተሻለ መልኩ በድምቀት ለማክበር የሚያስችል ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛል -ክቡር አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ከህዳር 25 እስከ ህዳር 29/2017 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል፡፡ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዛሬው ዕለት…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ሕብረብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር እና ዴሞክራሲያዊ ልምምድ እንዲዳብር የሚያደርግ ነው – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።    ርዕሰ መስተዳድሩ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል ህዳር 29/2017 ዓ/ም የሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ…

19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር የሚያስችል በቂ ዝግጅት በመደረግ ላይ ይገኛል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መልዕክት፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በአርባ ምንጭ ከተማ ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ይከበራል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ በሚከበረው 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የፀጥታ ስራዎች በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ባለፈው አንድ ወር ዉስጥ በፀጥታ ግብረሃይል የተከናወኑ ስራዎች ዙሪያ ከፀጥታ ኃይሎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ በመምከር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ በሚደረገው ጥረት፤ የፀጥታ ስራዎችን በህብረተሰቡ…