Category Press Statements

Press Statements

“ገበታ ለትውልድ በምድረ ገነቷ አርባምንጭ ለመላው ኢትዮጵያውን ዕድል ይዞ ቀርቧል” ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ በከተማው በማድረግ ላይ ያሉትን የስራ ጉብኘት አስታከው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም አርባ ምንጭ የፍራፍሬ ቅርጫት ከመሆኗም በላይ…

ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የዘንድሮ የአርንጓዴ አሻራ መርሃግብርን ችግኝ በመትከል አስጀምረዋል። የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መርህ የሚካሄድ መሆኑ ይታወቃል። መንግስት እንደ ሀገር በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እንዲሁም የአፈር መሸርሸር…

በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልሎች ቀጠናዊ የሠላምና ፀጥታ ዙሪያ በአርባምንጭ ከተማ ምክክር ተካሄደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ፣ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ እና በመከላከያ ሚኒስትር የደቡብ እዝ አዛዥ ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ቀጠናዊ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ የጋራ ምክክር በአርባምንጭ ከተማ…

የክልሉ መንግስት ለ1 ሺህ 455 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 455 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ የክልሉ መንግስት የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 1 ሺህ 455 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡ ርዕሰ…

“ለአንድ ወር በሚቆየው መፅሐፍ የመለገስና የማሰባሰብ ዘመቻ ላይ ሁሉም በንቃት በመሳተፍ በክልሉ የጋጠመንን የመፅሃፍት እጥረት በማቃለለ አጋርነታችሁን እንድታሳዩ ጥሪ አስተላልፋለሁ “ርዕሰመስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሀሳብ አመንጪነት እየተካሄደ የሚገኘው አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ የመፅሀፍ የማሰባሰብና የመለገስ መርሃ ግብሩ በመካሄድ ላይ ነው ። በመርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለአንድ ወር በሚቆየዉ መፅሐፍ የማሰባሰብና የመለገስ ዘመቻ ላይ ሁሉም በንቃት በመሳተፍ በክልሉ በየደረጃዉ በሚገኙ…

“ጠንካራ ፓርቲ እና ጠንካራ መንግስት በመገንባት ሀገራችንን በአጭር ጊዜ የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት እናደርጋለን” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአባላት ማጠቃለያ ኮንፍረንስ ላይ ከተናገሩት፡- ጥያቄዎቻችን ሊፈቱ የሚችሉት ጠንካራ ፓርቲና መንግስት ሲኖረን ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ የአባል ቁጥር፣ ጥራት እና ውጤታማነት የጠንካራ ፓርቲ መገለጫ እንደሆነ ጠቅሰው አባላት ፓርቲው ጠንክሮ ውጤት እንዲያመጣ ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ…

“ፓርቲው አዲስ ክልል በአዲስ እሳቤ በሚል መርህ ክልላችንን የሰላም፣ የብልፅግናና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ አቅዶ በመስራት ላይ ይገኛል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ብልፅግና ፓርቲ አባላት ማጠቃለያ ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተዉ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የሀገራዊ ለውጡ ሪፎርም ስራ ሲጀመር ይዞት የተነሳው እሳቤ ጠንካራ፣ ዘመኑን የዋጀ፣ ሀሳብ አፍላቂ…

እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ፤ አደረሰን!

President Tilahun Kebede

እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ፤ አደረሰን! የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ (መስከረም 15/ 2016 ዓ.ም) እንኳን ለ1 ሺህ 498 “የመውሊድ” በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን ያሉት ርዕሰ…

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ!

President Tilahun Kebede

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን! የመስቀል በዓል ኃይማኖታዊ ትውፊት ያለው በዓል ቢሆንም በመላው ሀገራችን በጋራ በሁሉም ኢትዮጵያዊን የሚከበር በዓል ነዉ። በዓለምአቀፍ ደረጃ በዩኔስኮ ከተመዘገቡ ቅርሶች አንዱ በመሆኑም በዓለም ደረጃ እዉቅና ያለዉ ታላቅ ክብረ በዓል ነው፡፡…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ ከአማካሪዎቻቸው ጋር የሥራ ስምሪትን በተመለከተ ውይይት አካሄዱ

(ዎላይታ ሶዶ ፦ መስከረም 22/2016 ዓ/ም) ትልቅ እድል አግኝቶናል፡፡ ይህ ታላቅ ህዝብ አደራም ጥሎብናል ፡፡ በመሆኑም በሚፈለገው መጠን ከሰራን ዕድሉ የታሪክ ተወዳሽ የሚያደርገን ሲሆን በተቃራኒው በአግባቡ ካልተጠቀምን የታሪክ ተወቃሽ መሆናችን የማይቀር ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ነገር ግን ምቾታችንን ጥለን፤ ያለንን…