ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረንጓዴ አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብርን በይፋ አስጀምረዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ጋልቻ ቃራ ቀበሌ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በይፋ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት…