Category speeches

speeches

በደቡብ ኦሞ ዞን የቡስካ ደብረ ጽዮን አቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ያሉን ፀጋዎች በአግባቡ በመጠቀም ተቀናጅተን ከሰራን ባጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ ማምጣት እንደሚንችል በተግባር አሳይቶናል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን እያደረጉ ባሉት የስራ ጉብኝት፤ በደቡብ ኦሞና ኦሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት በቡስካ ደብረ ጽዮን ቅድስት ድንግል ማሪያም ዋአብነ ሙሴ ጸሊም ገዳም የተለያዩ የዕደ ጥበብ ውጤቶች ማምረቻ ማዕከል መርቀው በመክፈት ጎብኝተዋል። ገዳሙ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ…

ፈጣሪን አስቀድመን በሕዝባችን ብርታት እና በአመራሩ ቁርጠኛነት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ጠንካራ ክልል መመስረት ችለናል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡   በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድሩ በጎነትና ይቅር ባይነትን ሰንቀን፤ በፈጣሪ ዕርዳታ ክልሉን መስርተን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በአንድ ጀንበር ተከላ ለተመዘገበው አስደናቂ ስኬት ለመላው የክልሉ ህዝብ ምስጋና አቅርበዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በዛሬው ዕለት በተከናወነው የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ፤ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ መትከል መቻሉን በመግለፅ ለመላው የክልሉ ህዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክተቻው…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረንጓዴ አሻራቸውን በማኖር በክልሉ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብርን በይፋ አስጀምረዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ጋልቻ ቃራ ቀበሌ ችግኝ ተክለው አሻራቸውን በማኖር በይፋ አስጀምረዋል።     ርዕሰ መስተዳድሩ መርሃግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ ዓመት ምሥረታን በማስመልከት መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ለመላው የክልሉ ሕዝቦች እንኳን ለታሪካዊው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ ዓመት ምሥረታ አደረሳችሁ፤ አደረሰን ያሉ ሲሆን፤ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- እንኳን ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1ኛ ዓመት ምሥረታ አደረሰን! አደረሳችሁ! ነሐሴ 13 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፌደሬሽኑ 12ኛው ክልል…

የደረሰብን ሀዘን ልብ ሰባሪና መላ ኢትዮጵያዊያንን ያሳዘነ ነው – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖቻችንን በቦታው ተገኝተው ሀዘናቸውን በመካፈልና በማጽናናት መልዕክት አስተላልፈዋል።  ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን አስከፊ ጉዳት ቦታው…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰ የመሬት ናዳ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ቀበሌ በዛሬው ዕለት በአከባቢው ከጣለው ከፍተኛ ዝናብ ጋር ተያይዞ በደረሰ የመሬት ናዳ በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዛሬ ረፋድ አራት ሠዓት ገደማ በጎፋ ዞን ገዜ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ምረቃ ወቅት መልዕክት አስተላልፈዋል

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በመሰረትን የመጀመሪያ ዓመት የማህበራዊ ብልፅግናችን ትልም ማሳኪያ የሆነው ሰው ተኮር ፕሮጀክታችንን ማስመረቅ በመቻሉ ፈጣሪን አመሰግናለሁ ብለዋል። ክልላችን የተፈጥሮ ፀጋዎች መናገሻ፤ የብሔር ብሔረሰቦች መድመቅያ፤ የሰላምና የመቻቻል ተምሳሌት፤ የአብሮነትና የፍቅር ሙዳይ፤ የጥበብ መፍለቅያ፤ የትጉ እና የታታሪ…

“የ2017 ዓ.ም የበጀት ድልድል ረቂቅ ቀመር ሕገ-መንግስታዊ ድንጋጌዎችንና የክልሉን ህዝብ በጋራ የመልማት ፍላጎት ዕውን ለማድረግ በሚያስችል አግባብ ሊቀመር ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“የ2017 ዓ.ም የበጀት ድልድል ረቂቅ ቀመር ሕገ-መንግስታዊ ድንጋጌዎችንና የክልሉን ህዝብ በጋራ የመልማት ፍላጎት ዕውን ለማድረግ በሚያስችል አግባብ ሊቀመር ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጲያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ የተካሄደው የክልሉን የበጀት ቀመርና ተያያዥ ጉዳዮች የተመለከተ የምክክር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ዘጠኝ ረቂቅ ደንቦች፤ አንድ ፖሊሲ እና ሁለት አዋጆች ላይ በጥልቀት በመምከርና በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በቀረቡ ረቂቅ ደንቦች ላይ ሲሆን እነዚህም፡- *…