News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የመሻገር ጥሪቶች የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ሃሳብ በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ያለውን የጳጉሜ 1 የመሻገር ቀን ተከትሎ፤ በጎፋ ዞን ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ፤ ጎፋ ዞን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ በይፋ አስጀመሩ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን፤ ገዜ ጎፋ ወረዳ በከንቾ ሻቻ ጎዝድ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች፤ ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ በዛሬው የጳጉሜ 1 የመሻገር ቀን በዞኑ በቡርዳ ቀበሌ ተገኝተው በይፋ አስጀምረዋል፡፡   ለአደጋው ተጎጂዎች የመኖሪያ…

“ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ ጤናን የሁሉም ማህበራዊ ኃላፊነት በማድረግ በልዩ ትኩረት ሊሰራ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የመካከለኛ ዘመን የጤና ልማትና ኢንቨስትመን ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 በጀት አመት መነሻ ዕቅድ ዙሪያ ከአስፈጻሚ እና የተለያዩ ባላድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ16ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀናዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በወላይታ ሶዶ ከተማ ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል።   መስተዳድር ምክር ቤቱ በ16ኛ መደበኛ ስብሰባው የክረምት ስራዎች አፈፃፀም ጨምሮ በተለያዩ ረቂቅ ደንቦች እና ሌሎች ተያያዥ የካቢኔ ውሳኔ የሚሹ…

ከኦሞ ወንዝ ሙላት ጋር ተያይዞ በዳሰነች ወረዳና በአካባቢው በክረምት ወቅት በተደጋጋሚ የሚከሰት የጎርፍ አደጋ በጥናት ላይ በተመሰረተ አግባብ በዘላቂነት ለመፍታት ይሰራል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን በዳሰነች ወረዳ ከኦሞ ወንዝ ሙላት ጋር ተያይዞ የተከሰተ የጎርፍ አደጋ በአካል ተገኝተው የተመለከቱ ሲሆን፤ በአደጋው ዙሪያ በኦሞራቴ ከተማ ከአካባቢው ህብረተሰብ ተወካዮች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይት መድረኩ የኦሞ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን የኦሞ ወንዝ ሙላት በዳሰነች ወረዳ ያስከተለውን የጎርፍ አደጋና በአካባቢው የደቀነውን ስጋት በአካል ተገኝተው ተመለከቱ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን፤ በዳሰነች ወረዳ ተገኝተው በቅርቡ የኦሞ ወንዝ ሙላት ያስከተለውን የጎርፍ አደጋና በአካባቢው የደቀነውን ስጋት በአካል ተገኝተው ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡   ከቅርብ አመታት ወዲህ በክረምት ወቅት የኦሞ ወንዝ ሙላት በአካባቢው ተደጋጋሚ የጎርፍ አደጋ ያስከተለ ሲሆን፤ አምና…

በደቡብ ኦሞ ዞን የቡስካ ደብረ ጽዮን አቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ያሉን ፀጋዎች በአግባቡ በመጠቀም ተቀናጅተን ከሰራን ባጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ ማምጣት እንደሚንችል በተግባር አሳይቶናል- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን እያደረጉ ባሉት የስራ ጉብኝት፤ በደቡብ ኦሞና ኦሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት በቡስካ ደብረ ጽዮን ቅድስት ድንግል ማሪያም ዋአብነ ሙሴ ጸሊም ገዳም የተለያዩ የዕደ ጥበብ ውጤቶች ማምረቻ ማዕከል መርቀው በመክፈት ጎብኝተዋል። ገዳሙ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ…

ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን በቡስካ ደብረ ጽዮን አቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም የተገነባ የዕደ ጥበብ ውጤቶች ማምረቻ ማዕከል መርቀው ከፈቱ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኦሞ ዞን እያደረጉ ባሉት የስራ ጉብኝት፤ በደቡብ ኦሞና ኦሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት በቡስካ ደብረ ጽዮን ቅድስት ድንግል ማሪያም ዋአብነ ሙሴ ጸሊም ገዳም የተገነባ የተለያዩ የዕደ ጥበብ ውጤቶች ማምረቻ ማዕከል ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር…