
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በ20ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዪ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በ20ኛ መደበኛ ስብሰባው፡- ለም/ቤቱ የቀረቡ የተለያዩ ረቂቅ ደንቦች፤ መመሪያዎች እና የውሳኔ…