News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ደቡብ ኦሞ ዞን ገቡ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ማምሻውን ደቡብ ኦሞ ዞን ገብተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ መቀመጫ ዲመካ ከተማዋ ሲደርሱ በዞኑ አመራሮች እና በአከባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ በሚኖራቸው ቆይታ የተለያዩ የልማት ስራዎችን የሚጎበኙ ሲሆን፤ በቅርቡ በዳሰነች የተከሰተው…

ትምህርት የሁሉም ዋነኛ ማህበራዊ ኃላፊነት በመሆኑ ለትምህርት ጥራት መጠበቅና ለዘርፉ ውጤታማነት የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅትና ርብርብ ያስፈልጋል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት “የላቀ ትጋት ለትምህርት ጥራትና ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ያዘጋጀው የትምህርት ጉባኤ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።     በመድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደ ክልልም ሆነ እንደ ሀገር ያቀድነውን ብልፅግና ለማረጋገጥና የበለፀገ…

ጥላቻን በፍቅር፤ ጥርጣሬን በእምነት በመቀየር የህዝብ ለህዝብ ትስስራችንን ይበልጥ አጠናክረን ለክልላችን ዕድገት እና ለህዝባችን ሁለንተናዊ የጋራ ተጠቃሚነት ሊንረባረብ ይገባል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡     የክብረ በዓሉ አካል የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን፤ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል ርዕስ የክልሉን ምስረታ ሂደት እና…

ፈጣሪን አስቀድመን በሕዝባችን ብርታት እና በአመራሩ ቁርጠኛነት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ጠንካራ ክልል መመስረት ችለናል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ   

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡   በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድሩ በጎነትና ይቅር ባይነትን ሰንቀን፤ በፈጣሪ ዕርዳታ ክልሉን መስርተን…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛ አመት ታሪካዊ የምስረታ ክብረ በዓል “ከነሐሴ እስከ ነሐሴ” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ በድምቀት ተከብሯል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በክልሉ ሕዝቦች ነፃ ፍላጎትና ይሁንታ ፍጹም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ ህዝበ ውሳኔ ነሐሴ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን የመደገፍ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎች በትኩረት በማከናወን ላይ ይገኛል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢፕድ ጋር በነበራቸው ሰፋ ያለ ቆይታ የክልሉ መንግስት በመሬት ናዳና በጎርፍ አደጋ ምክንያት የተፈናቀሉ 19ሺ 847 ዜጎችን የመደገፍ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎችን በማከናወን ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በዚህ ክረምት ወቅት በተለያዩ አካባቢዎች የደረሱ የመሬት…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በአንድ ጀንበር ተከላ ለተመዘገበው አስደናቂ ስኬት ለመላው የክልሉ ህዝብ ምስጋና አቅርበዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በዛሬው ዕለት በተከናወነው የሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ፤ ከዕቅድ በላይ 64 ሚሊዮን ችግኝ መትከል መቻሉን በመግለፅ ለመላው የክልሉ ህዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክተቻው…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃ ግብር 55 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ64 ሚሊዮን በላይ ችግኝ በመትከል አዲስ ታሪክ ማስመዝገብ ተችሏል

“የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ሀገራዊው የአርንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ተከላ መርሃግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን፤ ሁምቦ ወረዳ ተገኝተው አሻራቸውን በማኖር በይፋ ያስጀምሩት ሲሆን፤ ተከላው በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በአመራሩ አስተባባሪነት እና በህዝቡ…