ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያዩ
ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኢንቨስትመንት አቅም ዙሪያ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ አባላት ጋር በአርባምንጭ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ የክልሉ መንግስት የክልሉን ዕድገት እና ልማት ለማፋጠን ልዩ ትኩረት ካደረገባቸው ዘርፎች አንዱ የኢንቨስትመንት ዘርፍ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ…