News

“ያሉንን ፀጋዎች ተጠቅሞ በማልማት ወደ ባለፀግነት ለመሸጋገር ተግቶ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በመዘዋወር የግብርና ልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው፤ በወላይታ ዞን፤ በሁምቦ ወረዳ ሾጮራ ኦጎዳማ ቀበሌ ተገኝተው፤ በ157 ሄ/ር መሬት ላይ በተያዘው የመኽር እርሻ በክላስተር በመልማት ላይ ያለ የጤፍ ሰብል ተመልክተዋል። በቀበሌው በክላስተር…

ጀግኖች ኢትዮጵያውያን ለሰንደቅ ዓላማችን በከፍሉት መስዋዕትነት ሉዓላዊነታችንና ህብረ ብሔራዊነታችን ተረጋግጧል -ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በክልሉ የብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን ”ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከብሯል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመርሃ ግብሩ፤ ጀግኖች ኢትዮጵያውያን ለሰንደቅ ዓላማ በከፍሉት መስዋዕትነት ሉዓላዊነታችንና ህብረ ብሔራዊነታችን ተረጋግጧል ሲሉ ተናግረዋል።…

ተባብረን በጋራ ተግተን ከሰራን የሚያቅተን ነገር አይኖርም!

“ልመናን እና ዕርዳታ ጠባቂነትን እንደ ነውር የሚጸየፍ ማህበረሰብ በመገንባት በሥራ ምርታማነትን የሚያረጋግጥ ትውልድ፣ የሀገሩን ክብር የሚያስጠብቅ ዜጋ ለማፍራት የጀመርነውን ሁሉ አቀፍ ጉዞ መላው ሕዝባችን በቁጭት በመነሳት በሙሉ አቅሙ ሊደግፍ እና ሊያግዝ ይገባል። ድሆች ነን፣ ያለ ድጎማና እርዳታ መለወጥና መበልፀግ አንችልም…

በግብርና ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይገባል፦ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በጋሞ ዞን ዳራማሎ ወረዳ የስራ ጉብኝት በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለዚሁ የስራ ጉብኝት ዳራማሎ ሲደርሱ በአካባቢው ህብረተሰብ እና በወረዳው አስተዳደር ደማቅ የሆነ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዳራማሎ ቆይታቸው በተለይ የሉና…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለደመራ እና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው፤ መስቀል የፍቅር ኃያልነት የተገለጠበት፤ የሰላምና የድኅነት አርማ በመሆኑ፤ በዓሉን የእምነቱ አስተምሮ በሚያዘው መሠረት ዕርቅና ይቅርታን በማውረድ…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የመሻገር ጥሪቶች የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ሃሳብ በመላ ሀገሪቱ በመከበር ላይ ያለውን የጳጉሜ 1 የመሻገር ቀን ተከትሎ፤ በጎፋ ዞን ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ፤ ጎፋ ዞን…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ በይፋ አስጀመሩ  

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን፤ ገዜ ጎፋ ወረዳ በከንቾ ሻቻ ጎዝድ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች፤ ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ በዛሬው የጳጉሜ 1 የመሻገር ቀን በዞኑ በቡርዳ ቀበሌ ተገኝተው በይፋ አስጀምረዋል፡፡   ለአደጋው ተጎጂዎች የመኖሪያ…

“ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ ጤናን የሁሉም ማህበራዊ ኃላፊነት በማድረግ በልዩ ትኩረት ሊሰራ ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የመካከለኛ ዘመን የጤና ልማትና ኢንቨስትመን ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 በጀት አመት መነሻ ዕቅድ ዙሪያ ከአስፈጻሚ እና የተለያዩ ባላድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል፡፡…