የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ተመረቀ
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ተመርቋል። ግንባታው በመጋቢት 2007 ዓ.ም የተጀመረው ሆስፒታሉ በ25 ሺህ ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍና እጅግ ዘመናዊ ሆስፒታል ነው፡፡ ሆስፒታሉ የሄሊኮፕተር አምቡላንስ አገልግሎት ጭምር እንዲሰጥ ታስቦ…