News

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ተመረቀ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ተመርቋል። ግንባታው በመጋቢት 2007 ዓ.ም የተጀመረው ሆስፒታሉ በ25 ሺህ ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍና እጅግ ዘመናዊ ሆስፒታል ነው፡፡ ሆስፒታሉ የሄሊኮፕተር አምቡላንስ አገልግሎት ጭምር እንዲሰጥ ታስቦ…

“ገበታ ለትውልድ በምድረ ገነቷ አርባምንጭ ለመላው ኢትዮጵያውን ዕድል ይዞ ቀርቧል” ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ በከተማው በማድረግ ላይ ያሉትን የስራ ጉብኘት አስታከው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም አርባ ምንጭ የፍራፍሬ ቅርጫት ከመሆኗም በላይ…

አርባምንጭ ልባዊ ፍቅሯንና አክብሮቷን ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጻለች

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለይፋዊ የስራ ጉብኝቱ አርባ ምንጭ ከተማ ሲደርሱ በከተማው ኅብረተሰብ ከልብ የመነጨ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባ…

ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የዘንድሮ የአርንጓዴ አሻራ መርሃግብርን ችግኝ በመትከል አስጀምረዋል። የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ “የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መርህ የሚካሄድ መሆኑ ይታወቃል። መንግስት እንደ ሀገር በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እንዲሁም የአፈር መሸርሸር…

“የ2017 ዓ.ም የበጀት ድልድል ረቂቅ ቀመር ሕገ-መንግስታዊ ድንጋጌዎችንና የክልሉን ህዝብ በጋራ የመልማት ፍላጎት ዕውን ለማድረግ በሚያስችል አግባብ ሊቀመር ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“የ2017 ዓ.ም የበጀት ድልድል ረቂቅ ቀመር ሕገ-መንግስታዊ ድንጋጌዎችንና የክልሉን ህዝብ በጋራ የመልማት ፍላጎት ዕውን ለማድረግ በሚያስችል አግባብ ሊቀመር ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በደቡብ ኢትዮጲያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ የተካሄደው የክልሉን የበጀት ቀመርና ተያያዥ ጉዳዮች የተመለከተ የምክክር…

“የተደራጀ ቅንጅታዊ አሰራርን በቋሚነት በመዘርጋት የመሰረተ ልማት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታትና የህዝባችንን ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“የተደራጀ ቅንጅታዊ አሰራርን በቋሚነት በመዘርጋት የመሰረተ ልማት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታትና የህዝባችንን ጥያቄ ለመመለስ መስራት ይገባል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የመሰረተ ልማት አቅርቦት፣ ተደራሽነት እና አስተዳደር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወላይታ ሶዶ ከተማ የተካሄደው የምክክር መድረክ ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችን…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ በበይነ መረብ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ዘጠኝ ረቂቅ ደንቦች፤ አንድ ፖሊሲ እና ሁለት አዋጆች ላይ በጥልቀት በመምከርና በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በቀረቡ ረቂቅ ደንቦች ላይ ሲሆን እነዚህም፡- *…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከሃይማኖት አባቶች፣  ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከተፅኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር ተወያዩ

“አባቶች ክልሉን የሰላምና የመቻቻል ተምሳሌት የማድረግ ታሪካዊ ኃላፊነት አለባችሁ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ “የአባቶች ሚና ለተዋበ ጠንካራ የህዝቦች አንድነት” በሚል መሪ ቃል ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከተፅዕኖ ፈጣሪ ገለሰቦች ጋር የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመካሄድ ይገኛል። የውይይት መድረኩን…