በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮሚያ ክልሎች ቀጠናዊ የሠላምና ፀጥታ ዙሪያ በአርባምንጭ ከተማ ምክክር ተካሄደ
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ፣ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ እና በመከላከያ ሚኒስትር የደቡብ እዝ አዛዥ ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ እና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ቀጠናዊ ሠላምና ፀጥታ ዙሪያ የጋራ ምክክር በአርባምንጭ ከተማ…